#update 123ኛውን #የአድዋ_ድል_በዓል በሀገር አቀፍ ደረጃ #በአድዋ ከተማ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው ሲል የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገልጿል፡፡ “የአድዋ ድል በዓል የብዝሃነታችንና የአንድነታችን ህያው አሻራ ነው” በሚል መሪ ቃል ዝግጅቱ እንደሚከበር ቢሮው አስታውቋል፡፡
Via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለግራፊክስ ዲዛይነሮች ደስ የሚል አጋጣሚ
#ው ድ ድ ር
እስከ የካቲት 23 ቅዳሜ 6፡00 ድረስ
@Amanuelme በተጠቀሰው ሊንክ በመላክ ይሳተፉ ይሸለሙ
የውድድሩ ርዕስ ፡ #የአድዋ_ድል
#አድዋ
@Tsegabwolde @tikvahethiopia
#ው ድ ድ ር
እስከ የካቲት 23 ቅዳሜ 6፡00 ድረስ
@Amanuelme በተጠቀሰው ሊንክ በመላክ ይሳተፉ ይሸለሙ
የውድድሩ ርዕስ ፡ #የአድዋ_ድል
#አድዋ
@Tsegabwolde @tikvahethiopia