TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

ምሽቱን #በሞቃዲሾ ህዝብ በሚበዛበት ቦታ በተፈፀመ #የቦንብ_ጥቃት በትንሹ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ። ለጥቃቱ #አልሸባብ የተባለው የሽብር ቡድን #ሀላፊነት መውሰዱ ነው የተሰማው።

ፎቶ፦ Harun Maruf
@tsegabwolde @tikvahethiopia