TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake Images Alert🔝ከላይ የሚታዩት ፎቶዎች ባለፈው አርብ አልሸባብ የኢትዮጵያ ሰራዊት ላይ ባደረገው ጥቃት የተገደሉ #የኢትዮጵያ_ወታደሮች ናቸው ተብሎ #ፌስቡክ ላይ እየተዘዋወረ ነው። ፎቶዎቹ ግን በቅርቡ ከሶማሊያ መንግሰት ሃይሎች ጋር ውጊያ ሲያደርጉ የተገደሉ የአልሸባብ ታጣቂዎች ፎቶዎች ናቸው።

Via Eliyas Gebresilassie(China Xinhua News)
@tsegabwolde @tikvahethiopia