TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ሰበር_ዜና የኢትዮጵያ መንግሥት የጄኔራል ሰዓረ መኮንን ገዳይ ነው የተባለውን ተጠርጣሪ ማንነት ይፋ አደረገ። የኢትዮጵያ መንግሥት በብሔራዊ የቴሌቭዥን ጣቢያ ይፋ እንዳደረገው ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን የተገደሉት አስር አለቃ #መሳፍንት_ጥጋቡ_መኮንን በተባለ ተጠርጣሪ ነው። ከ250 በላይ ተጠርጣሪዎች በባሕር ዳር እና በአዲስ አበባ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ የጸጥታ እና የፍትኅ የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል።

Via #DW
🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia