TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ጎንደር

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት ጎንደር ከተማ ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከአቶ #ተመስገን_ጥሩነህ ጋር በአፄ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ አቀባብል ተደርጎላቸዋል፡፡ በቆይታቸው በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው የችግኝ ተከላና የሚሳተፉ ሲሆን የፋሲለደስ ግንብንም ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia