በመኪና አደጋ የሰው ህይወት አለፈ🔝
"ሃይ ፀግሽ በወሊሶ እና ወልቂጤ መሀል እኛ #የነበርንበት መኪና ከሀይሩፍ መኪና ጋር ተጋጭቶ እስካሁን አራት ሰዉ እንደሞተ አይቻለሁ። ነፍስ ይማር።"
.
.
አደጋው የደረሰው #ሀይሩፍ እየተባለ የሚጠራ መኪና ከሌላ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው። አደጋው የደረሰው በወልቂጤና ወሊሶ መሃል ነው።
.
.
• ዉዱ የሰው ልጅ ህይወት ዛሬም በትራፊክ አደጋ እየጠፋ ነው፤ ምን ይሻላል?? ምን ይበጀናል?? በነገራችን ላይ ከሚላኩልኝ የትራፊክ አደጋ መልዕክቶች እኔ የማቀርበው ጥቂቱን ብቻ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሃይ ፀግሽ በወሊሶ እና ወልቂጤ መሀል እኛ #የነበርንበት መኪና ከሀይሩፍ መኪና ጋር ተጋጭቶ እስካሁን አራት ሰዉ እንደሞተ አይቻለሁ። ነፍስ ይማር።"
.
.
አደጋው የደረሰው #ሀይሩፍ እየተባለ የሚጠራ መኪና ከሌላ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው። አደጋው የደረሰው በወልቂጤና ወሊሶ መሃል ነው።
.
.
• ዉዱ የሰው ልጅ ህይወት ዛሬም በትራፊክ አደጋ እየጠፋ ነው፤ ምን ይሻላል?? ምን ይበጀናል?? በነገራችን ላይ ከሚላኩልኝ የትራፊክ አደጋ መልዕክቶች እኔ የማቀርበው ጥቂቱን ብቻ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia