TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በመኪና አደጋ የሰው ህይወት አለፈ🔝

"ሃይ ፀግሽ በወሊሶ እና ወልቂጤ መሀል እኛ #የነበርንበት መኪና ከሀይሩፍ መኪና ጋር ተጋጭቶ እስካሁን አራት ሰዉ እንደሞተ አይቻለሁ። ነፍስ ይማር።"
.
.
አደጋው የደረሰው #ሀይሩፍ እየተባለ የሚጠራ መኪና ከሌላ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው። አደጋው የደረሰው በወልቂጤና ወሊሶ መሃል ነው።
.
.
• ዉዱ የሰው ልጅ ህይወት ዛሬም በትራፊክ አደጋ እየጠፋ ነው፤ ምን ይሻላል?? ምን ይበጀናል?? በነገራችን ላይ ከሚላኩልኝ የትራፊክ አደጋ መልዕክቶች እኔ የማቀርበው ጥቂቱን ብቻ ነው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia