#update ቡራዩ⬆️
የቡራዩ ከተማ አስተዳደር ከነዋሪዎቹ ጋር #የሰላም እና #የልማት ዉይይት እያካሄደ ነዉ። ከቀናት በፊት በከተማዋ ተከስቶ የነበረዉን #አለመረጋጋት ወደ ነበረበት ሰላም ለመመለስ ከአገር የሽማግሌዎች፤ ወጣቶች ከተለያዩ አደረጃጀቶች ከተወከሉ ነዋሪዎች ጋር በዘላቂ ሰላም ማስጠበቅ ዙሪያ ምክክር እየተካሄደ ነዉ። የከተማዋ ከንቲባ አቶ #ሰለሞን_ፈየ የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ እና የዜጎች ተዘዋዉሮ መስራት እና መኖር መብት እንዲከበር ከህብረተሰቡ ጋር በጋራ እንሰራለን ብለዋል።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቡራዩ ከተማ አስተዳደር ከነዋሪዎቹ ጋር #የሰላም እና #የልማት ዉይይት እያካሄደ ነዉ። ከቀናት በፊት በከተማዋ ተከስቶ የነበረዉን #አለመረጋጋት ወደ ነበረበት ሰላም ለመመለስ ከአገር የሽማግሌዎች፤ ወጣቶች ከተለያዩ አደረጃጀቶች ከተወከሉ ነዋሪዎች ጋር በዘላቂ ሰላም ማስጠበቅ ዙሪያ ምክክር እየተካሄደ ነዉ። የከተማዋ ከንቲባ አቶ #ሰለሞን_ፈየ የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ እና የዜጎች ተዘዋዉሮ መስራት እና መኖር መብት እንዲከበር ከህብረተሰቡ ጋር በጋራ እንሰራለን ብለዋል።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ሰለሞን አረዳ‼️
አቶ #ሰለሞን_አረዳ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ አቅራቢነት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግለ ታሪካቸው እና የስራ ልምዳቸው ቀርቦ በሙሉ ድምጽ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው
#ተሹመዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ሚኒስትር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሰለሞን፡-
• ለምክትል ፕሬዝዳንት ዕጩ ሆነው የቀረቡት ትውልድ ገርበ ጉራቻ ኩዩ
• አቶ ሰሎሞን አረዳ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ከአአአዩ፣ ዓለማቀፍ የኢኮኖሚ ሕግ የማስተርስ ዲግሪ ከአምስተርዳም ዩኒቨርሲቲ፣ ኤምቢኤ ከሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ፣ በሕግ ማስተርስ አሁንም ከሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ፡፡
• በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለረዥም ጊዜ በዳኝነት፣ በወረዳ ፍርድ ቤት በዳኝነትና በፕሬዝዳንትነት ያገለገሉ ናቸው፡፡
• የማማከር አገልግሎት በመላው አፍሪካ የሚሰጡ፡፡ ዘሄድ በሚገኘው ዓለማቀፍ የግልግል ዳኝነት በገላጋይ ዳኝነት በማገልገል ላይ የሚገኙ፡፡
• ባለፉት 20 ዓመታት ከፍተኛ ልምድ ያዳበሩና በቂ የትምህርት ዝግጅትና ስነ-ምግባር ያላቸው ናቸው፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ #ሰለሞን_አረዳ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ አቅራቢነት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግለ ታሪካቸው እና የስራ ልምዳቸው ቀርቦ በሙሉ ድምጽ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው
#ተሹመዋል፡፡
የፌዴራል ጠቅላይ ሚኒስትር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሰለሞን፡-
• ለምክትል ፕሬዝዳንት ዕጩ ሆነው የቀረቡት ትውልድ ገርበ ጉራቻ ኩዩ
• አቶ ሰሎሞን አረዳ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ከአአአዩ፣ ዓለማቀፍ የኢኮኖሚ ሕግ የማስተርስ ዲግሪ ከአምስተርዳም ዩኒቨርሲቲ፣ ኤምቢኤ ከሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ፣ በሕግ ማስተርስ አሁንም ከሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ፡፡
• በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለረዥም ጊዜ በዳኝነት፣ በወረዳ ፍርድ ቤት በዳኝነትና በፕሬዝዳንትነት ያገለገሉ ናቸው፡፡
• የማማከር አገልግሎት በመላው አፍሪካ የሚሰጡ፡፡ ዘሄድ በሚገኘው ዓለማቀፍ የግልግል ዳኝነት በገላጋይ ዳኝነት በማገልገል ላይ የሚገኙ፡፡
• ባለፉት 20 ዓመታት ከፍተኛ ልምድ ያዳበሩና በቂ የትምህርት ዝግጅትና ስነ-ምግባር ያላቸው ናቸው፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በ555 ሚሊዮን ብር ወጪ እየተገናባ የሚገኘው የሸጎሌ ዲፖ ከ95 በመቶ በላይ ስራው #ተጠናቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክት ከንቲባ ዶክተር #ሰለሞን_ኪዳን የዲፖውን የግንባታ አፈጻጸም ጎብኝተዋል፡፡ ዲፖው ከ3 ወር ብኋላ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር የዲፖው ስራ አስካጅ አቶ ናትናኤል ጫላ በጉብኝቱ ላይ ገልጸዋል ፡፡ ዲፖው ወደስራ ሲገባ ለ3 መቶ ሰዎች የስራ እድል እንደሚፈጥርም ስራ አስካጁ ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስደሳች ዜና!
#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል
#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)
ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!
አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል
#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)
ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!
አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስደሳች ዜና!
#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል
#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)
ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!
አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል
#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)
ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!
አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስደሳች ዜና!
#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል
#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)
ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!
አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል
#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)
ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!
አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቐለ🔝
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Breaking
በቻይና በእስር ላይ ለምትገኘው ናዝራዊት አበራ ኮኬን የተሰኘውን አደንዛዥ እፅ ሰጥታለች በሚል ወንጀል የተጠረጠረችው ስምረት ካህሳይ ከጓደኛዋ #ሰለሞን_ፀጋዬ ጋር በቁጥጥር ስር ዋለች፡፡
Via EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቻይና በእስር ላይ ለምትገኘው ናዝራዊት አበራ ኮኬን የተሰኘውን አደንዛዥ እፅ ሰጥታለች በሚል ወንጀል የተጠረጠረችው ስምረት ካህሳይ ከጓደኛዋ #ሰለሞን_ፀጋዬ ጋር በቁጥጥር ስር ዋለች፡፡
Via EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ከተማዋ ሌሊት መተኛት የለባትም”-ዶ/ር #ሰለሞን_ኪዳኔ
#አዲስ_አበባ
በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የተደረገው የትራንስፖርት ስርዓቱን ለማሳለጥ የወጣው መመሪያ ሌሊት ጭምር የስራ እድል እንዲፈጠር የሚያስችል በመሆኑ ‹‹ከተማዋ ሌሊት መተኛት የለባትም፡፡” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪና የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ገለጹ፡፡
ኃላፊው ዶክተር ሰለሞን ኪዳኔ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት፤ በአዲስ አበባ ከተማ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሊኖር የሚገባው ቀን ብቻ አይደለም፡፡ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ 24 ሰዓት ሊኖር ይገባል፤ አንዱ ሲተኛ ሌለው ወደ ስራ የሚገባበት ከተማ ልትሆን ይገባል ሲሉ አስገንዝበዋል።
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ከተማዋ ሌሊት የምትተኛ ነች›› ያሉት ዶክተር ሰለሞን ነገር ግን ከተማዋ ልትተኛ አይገባም፤ የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ በሰዓት የሚገድበው መመሪያም ከተማዋ እንዳትተኛና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲኖር እንደሚያስችል አንስተዋል፡፡
Via አዲስ ዘመን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አዲስ_አበባ
በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የተደረገው የትራንስፖርት ስርዓቱን ለማሳለጥ የወጣው መመሪያ ሌሊት ጭምር የስራ እድል እንዲፈጠር የሚያስችል በመሆኑ ‹‹ከተማዋ ሌሊት መተኛት የለባትም፡፡” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪና የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ገለጹ፡፡
ኃላፊው ዶክተር ሰለሞን ኪዳኔ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት፤ በአዲስ አበባ ከተማ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሊኖር የሚገባው ቀን ብቻ አይደለም፡፡ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ 24 ሰዓት ሊኖር ይገባል፤ አንዱ ሲተኛ ሌለው ወደ ስራ የሚገባበት ከተማ ልትሆን ይገባል ሲሉ አስገንዝበዋል።
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ከተማዋ ሌሊት የምትተኛ ነች›› ያሉት ዶክተር ሰለሞን ነገር ግን ከተማዋ ልትተኛ አይገባም፤ የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ በሰዓት የሚገድበው መመሪያም ከተማዋ እንዳትተኛና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲኖር እንደሚያስችል አንስተዋል፡፡
Via አዲስ ዘመን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
ዛሬ በተካሂደው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ 95 በመቶ መግባባት ላይ መደረሱን ሊቀ አእላፍ ቀሲስ #በላይ_መኮንን ገለፁ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ #ሰለሞን_ቶልቻ በበኩላቸው፤ ውይይቱ በጥሩ መንፈስ መጠናቀቁን ገለፀው በነገው ዕለት መቋጫ እንደሚበጅለትና መግለጫ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ዛሬ ጠዋት መወያየታቸው ይታወቃል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ በተካሂደው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ 95 በመቶ መግባባት ላይ መደረሱን ሊቀ አእላፍ ቀሲስ #በላይ_መኮንን ገለፁ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ #ሰለሞን_ቶልቻ በበኩላቸው፤ ውይይቱ በጥሩ መንፈስ መጠናቀቁን ገለፀው በነገው ዕለት መቋጫ እንደሚበጅለትና መግለጫ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ዛሬ ጠዋት መወያየታቸው ይታወቃል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia