#update ጠቅላይ ሚንስትር #ዐቢይ_አሕመድ ለእርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ እና ምክትል ሰብሳቢ #መርጠዋል፡፡ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ካርዲናል ብርሃኒ እየሱስ ሰብሳቢ ሆነው ሲሾሙ የሕግ ባለሙያዋ የትነበርሽ ንጉሴ ደሞ ምክትል ሰብሳቢ ሆነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ ዛሬ በኮሚሽኑ አባላት የትውውቅ መድረክ ላይ ተገኝተው መንግሥት በኮሚሽኑ ሥራ ጣልቃ እንደማይገባ፣ ኮሚሽኑም ሥራውን ከሐይማኖት፣ ብሄርና ሌሎች መድልዖዎች ነጻ በሆነ መልኩ እንዲያከናውን ጠይቀዋል፡፡
via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia