TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ #አንቶኒዩ_ጉተሬዝ 32ኛውን አፍሪካ ህብረት ስብሰባ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የአፍሪካን ችግር ለመፍታት አፍሪካዊ መፍትሄዎች አስፈላጊ መሆናቸውን እንደሚያምቱ ዋና ጸሃፊው ገልጸዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት በአፍሪካ ውስጥ ቀውሶች እንዳይፈጠሩ እና ግጭቶችን በማስቆም ለአህጉሪቱ ልማት መፋጠን የሚያደርገውን ጥረት የመንግስታቱ ድርጅት እንደሚደግፍ አረጋግጠዋል፡፡

Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia