#update የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ #አንቶኒዩ_ጉተሬዝ 32ኛውን አፍሪካ ህብረት ስብሰባ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የአፍሪካን ችግር ለመፍታት አፍሪካዊ መፍትሄዎች አስፈላጊ መሆናቸውን እንደሚያምቱ ዋና ጸሃፊው ገልጸዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት በአፍሪካ ውስጥ ቀውሶች እንዳይፈጠሩ እና ግጭቶችን በማስቆም ለአህጉሪቱ ልማት መፋጠን የሚያደርገውን ጥረት የመንግስታቱ ድርጅት እንደሚደግፍ አረጋግጠዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia