TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ሴክተሮች የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማ በአዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እየተካሄደ ነው። ግምገማው በግብርና፣ መሰረተ ልማትና የከተማ ልማት ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ በግምገማው መድረክ ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ #ለማ_መገርሳ፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ወ/ሮ #ጠይባ_ሀሰን እና የሴክተር ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከ36 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የአርሲ ኔጌሌ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የክልሉ ምክትል ፕሬዝደንት እና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ወ/ሮ #ጠይባ_ሀሰን ተገኝተዋል፡፡ በሆስፒታሉ የህክምና መርጂያ ቁሳ ቁሶችን ለማሟላት 28 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጓል፡፡

ምንጭ፡- OBN አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንት ወ/ሮ #ጠይባ_ሀሰን በለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ ሕገ ወጥ ግንባታዎች ከፈረሱባቸው የማህበረሰቡ አካላት ጋር በትላንትናው ዕለት ውይይት አድርገዋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia