TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake news‼️

"ኢትዮጵያ የሶርያ ስደተኞችን #እያባረረች አይደለም። አንድ የመንግስት ባለሥልጣን እንደነገረኝ ጦርነትን ሸሽተው የመጡትን ሶሪያኖችን የማባረርም ስራም አልተሰራም፣ እቅድም የለም። እቅድ ካለም ወደ ስደተኝነት ማእቀፍ ለመግባት የሚፈልጉ ሶሪያውያንን ማገዝ ስራ ነው እየተሰራ ያለው።"

©ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብረስላሴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia