Fake news‼️
"ኢትዮጵያ የሶርያ ስደተኞችን #እያባረረች አይደለም። አንድ የመንግስት ባለሥልጣን እንደነገረኝ ጦርነትን ሸሽተው የመጡትን ሶሪያኖችን የማባረርም ስራም አልተሰራም፣ እቅድም የለም። እቅድ ካለም ወደ ስደተኝነት ማእቀፍ ለመግባት የሚፈልጉ ሶሪያውያንን ማገዝ ስራ ነው እየተሰራ ያለው።"
©ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብረስላሴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ኢትዮጵያ የሶርያ ስደተኞችን #እያባረረች አይደለም። አንድ የመንግስት ባለሥልጣን እንደነገረኝ ጦርነትን ሸሽተው የመጡትን ሶሪያኖችን የማባረርም ስራም አልተሰራም፣ እቅድም የለም። እቅድ ካለም ወደ ስደተኝነት ማእቀፍ ለመግባት የሚፈልጉ ሶሪያውያንን ማገዝ ስራ ነው እየተሰራ ያለው።"
©ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብረስላሴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia