TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን አደጋው ምርመራ ውጤት በዚህ ሳምንት ይፋ ይደረጋል፡፡ የአሜሪካው ናሽናል ትራንስፖርት ሴፍቲ ቦርድ እና ቦይንግ ኩባንያ ከመቅረጸ ድምጽና ከበረራ መረጃ መቅጃ #የተገለበጡ መረጃዎች እንዲሰጧቸው ቢጠይቁም የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ፍቃደኛ #አለመሆናቸውን ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ በዚህም ሳቢያ የአሜሪካ መንግሥት ባለሥልጣናት ዲፕሎማሲያዊ እና በምርመራ ሂደቱም ላይ #ጫና በመፍጠር ላይ ናቸው፡፡ ሰሞኑን የአሜሪካ ዐለም ዐቀፍ ሜዲያዎች ስህተቱን ወደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ #ለማላከክ ሲጥሩ ሰንብተዋል፡፡

Via ሪፖርተር(በዋዜማ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia