TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አቶ ተወልደ‼️

"አቶ ተወልደ ገ/ማሪያም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሀላፊነት ተነስተዋል የሚለውን ነገር ለማጣራት የአየር መንገዱ Chief Operating Officer (COO) የሆኑት አቶ መስፍን ጣሰው ጋር አሁን ደውዬ ነበር። በመልሳቸውም: "እኔ የማውቀው ነገር የለም። #የሀሰት ዜና ይመስለኛል። ቀኑ ሙሉውን ከአቶ ተወልደ ጋር ነው የዋልኩት።" ሌላ የአየር መንገዱ ሰራተኛ ጋር ጥይቄም "He is in duty" የሚል መልእክት ደርሶኛል። የቦርድ ስብሰባ ግን በዚህ ሰአት እየተካሄደ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። እስካሁን ያለው ነገር ይህን ይመስላል።"

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1
#Update ኢሳት የተሰኘው የቴሌቭዥን ጣብያ በቢቢሲ በአመቱ #የሀሰት_ዜና ካሰራጩ ድርጅቶች ዝርዝር ውስጥ ገብቷል። ኢሳት የኦሮሞ ተወላጆች ሶማሌዎችን ጉድጓድ ውስጥ ሲከቱ የሚያሳይ ብሎ የለቀቀው ቪድዮ የሀሰት እንደነበርና ይህም በወቅቱ በኦሮሞዎች ላይ ጥቃት እንዲደርስ ምክንያት ሆኖ እንደነበር ዘግቧል።

🔹በወቅቱ ኢሳት ያሰራጨው የሀሰት ቪድዮ እንደሆነ እና ይቅርታ እንደጠየቀ አይዘነጋም።

A year in fake news in Africa:

https://www.bbc.co.uk/news/world-africa-46127868?fbclid=IwAR3-iV_hmwcfkRd9_hFFhDrYuvWSUynsLGPWoy0wWIFwLky1lZQYIC7MAJw

@Tsegabwolde @tikvahethiopia
Fake News Alert‼️

ዛሬ በብዛት ሼር እየተደረገ ያለ #የሀሰት ዜና የሱዳኑ መሪ ሀሰን አልበሽር ስልጣናቸውን ለቀቁ። የዜናው ምንጭ አፍሪካን ዴይሊ የሀሰት ዜናን ከትክክለኛው በመፐወዝ ይታወቃል።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia