TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update ዛሬ ጥር 4 ቀን 2011 ዓ.ም. ምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ አካባቢዎች በትናንትናው እለት ተከስተው የነበሩት ግጭቶች መረጋጋት አሳይተዋል፡፡ ነገር ግን በምዕራብ ጎንድር ዞን መተማ ወረዳ ከገንዳውኃ ከተማ በስተ ደቡብ ምስራቅ በኩል በምትገኘዋ ሽንፋ ቀበሌ አሁንም ግጭቱ #አልበረደም፡፡ ከሁለቱም የታጠቁ ሀይሎች (ከቅማንትና አማራ) ወደ ቦታው እየተንቀሳቀሱ ተጨማሪ ግጭት የፈጠሩ ነው፡፡ በዚህ ግጭት ሞትና የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡ የክልሉ የጸጥታ ሀይል ከኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ጋር በመሆን ወደስፍራው በመንቀሳቀስ ግጭቱን ለማብረድ እየሰሩ ይገኛሉ፡፡

Via Asemahagn Aseres
@tsegabwolde @tikvahethiopia