TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በቡራዩ ከተማ የተያዘው ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው በከተማ አስተዳደሩ ለኩ ኩሌ ቀበሌ #በግለሰብ መኖሪያ ቤት #ተከማችቶ ነው የተገኘው።

√148 ሽጉጥ
√3 ሺህ 844 የክላሽ ጥይት እና
√3 ክላሽንኮፍ መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውሏል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia