#የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግሥ በሰላም ተጠናቋል፡፡ በተመሳሳይ #የሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሰላም ተጠናቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ማስታወሻ
ከዓመታዊው #የቁልቢ_ገብርኤል የንግስ በዓል ጋር በተያያዘ #ከጨለንቆ እስከ #ቀርሳ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ እንዳያልፍ ክልከላ ተጥሏል።
ክልከላው እስከ ታህሳስ 19 (#አርብ) ከሰዓት ድረስ የሚዘልቅ ነው።
@tikvahethiopia
ከዓመታዊው #የቁልቢ_ገብርኤል የንግስ በዓል ጋር በተያያዘ #ከጨለንቆ እስከ #ቀርሳ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ እንዳያልፍ ክልከላ ተጥሏል።
ክልከላው እስከ ታህሳስ 19 (#አርብ) ከሰዓት ድረስ የሚዘልቅ ነው።
@tikvahethiopia