የሶሪያ ሰደተኞች በአዲስ አበባ‼️
ጉጉሻ የተባለ የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰብ አባል ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ መንገድ ላይ የሚለምኑ የሶሪያ ስደተኞችን በአይኑ በመመልከቱ ልቡ ተሰብሯል። ስደተኞቹ ሲለምኑ የሚያሳዩ ፎቶዎችንም አጋርቶኛል።
"እኛም ስለሰላም አጥብቀን ካልሰበክን እና ስለሰላም ተግተን ካልሰራን እጣ ፋንታችን ልክ እንደ ሶሪያዊያኑ ስደተኞች እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለኝም። ዛሬን #ሰላም ካልሰበክን #እመኑኝ አንድ ቀን እኛም በኬንያ ወይም በሌላ ሀገር መንገዶች ላይ ቁጭ ብለን #እንለምናለን!"
ያሳዝናል!!
ሰላም ዋጋዋ ትልቅ ነው!
#ሼር #Share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጉጉሻ የተባለ የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰብ አባል ትላንት በአዲስ አበባ ከተማ መንገድ ላይ የሚለምኑ የሶሪያ ስደተኞችን በአይኑ በመመልከቱ ልቡ ተሰብሯል። ስደተኞቹ ሲለምኑ የሚያሳዩ ፎቶዎችንም አጋርቶኛል።
"እኛም ስለሰላም አጥብቀን ካልሰበክን እና ስለሰላም ተግተን ካልሰራን እጣ ፋንታችን ልክ እንደ ሶሪያዊያኑ ስደተኞች እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለኝም። ዛሬን #ሰላም ካልሰበክን #እመኑኝ አንድ ቀን እኛም በኬንያ ወይም በሌላ ሀገር መንገዶች ላይ ቁጭ ብለን #እንለምናለን!"
ያሳዝናል!!
ሰላም ዋጋዋ ትልቅ ነው!
#ሼር #Share
@tsegabwolde @tikvahethiopia