TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ባሌ ጎባ🛫ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጠናት ከአለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመሆን በአሁኑ ሰአት ወደ ባሌ ጎባ እያቀኑ ናቸው። የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር #ቶኒ_ብሌር በጉብኝቱ እንደሚሳተፉ ተረጋግጧል።

ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia