ባሌ ጎባ🛫ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጠናት ከአለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመሆን በአሁኑ ሰአት ወደ ባሌ ጎባ እያቀኑ ናቸው። የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር #ቶኒ_ብሌር በጉብኝቱ እንደሚሳተፉ ተረጋግጧል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia