TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.1K photos
1.5K videos
211 files
4.09K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች የነበሩት አቶ #መዓሾ_ኪዳኔ_ዓለሙ እና አቶ #ሀዱሽ_ካሳ_ደስታ በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገኘው መረጃ እንዳመለከተው ግለሰቦቹ በከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።

ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia