ሰበር ዜና‼️
የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች የነበሩት አቶ #መዓሾ_ኪዳኔ_ዓለሙ እና አቶ #ሀዱሽ_ካሳ_ደስታ በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገኘው መረጃ እንዳመለከተው ግለሰቦቹ በከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች የነበሩት አቶ #መዓሾ_ኪዳኔ_ዓለሙ እና አቶ #ሀዱሽ_ካሳ_ደስታ በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተገኘው መረጃ እንዳመለከተው ግለሰቦቹ በከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia