#update የሮማው ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን መሪዎች እርቅ እንዲያወርዱ ለመጠየቅ የመሪዎቹን እግር ተንበርክከው በመሳም ጠይቀዋል። ደቡብ ሱዳን ላለፉት ስድስት አመታት በእርስ በርስ ግጭት እየታመሰች እንደሆነ ይታወቃል። መሪዎቹ ወደ ቫቲካን ያመሩት በፖፑ ጥያቄ ነበር።
Via #Ethio_NewsFalsh
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #Ethio_NewsFalsh
@tsegabwolde @tikvahethiopia