ቤቾ🔝በቾ ወረዳ የ3D ዜብራ ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ሆነች። #ኤርሚያስ_ጌታቸዉ የተባለ ወጣት በህንድ እና ማሌዢያን ሃገራት እየተተገበረ ያለዉንየ 3D ዜብራ ቴክኖሎጂ የበቾ ከተማ ተጠቃሚ እንድትሆን አድርጓታል፡፡ የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ የትራፊክ አደጋን በከፍተኛ መጠን ለመቀነስ የሚጠቅመዉን ቴክኖሎጂ ወጣቱና የከተማዋ ትራፊክ ፅ/ቤት በጋር በመተባበር ሰርተዋል፡፡
ምንጭ፦ Arts Tv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ Arts Tv
@tsegabwolde @tikvahethiopia