ሲዳማ ቡና Vs ባህር ዳር ከተማ🔝
#አዲስ_ግደይ 14ኛው ደቂቃ በፍፁም ቅጣት ምት ጎል አስቆጥሮ በሲዳማ ቡና መሪነት እየተካሄደ ባለበት ሰዓት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በትሪቡኑ የቀኝ ቦታ አስለቃሽ ጪስ ተወርውሮ ጨዋታው ለደቂቃዎች ተቋርጦ ነበር። በአሁን ሰዓት ጨዋታው ካቆመበት ደቂቃ ቀጥሏል። በአሁን ሰዓት ጨዋታው #ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል።
ምንጭ፦ ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አዲስ_ግደይ 14ኛው ደቂቃ በፍፁም ቅጣት ምት ጎል አስቆጥሮ በሲዳማ ቡና መሪነት እየተካሄደ ባለበት ሰዓት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በትሪቡኑ የቀኝ ቦታ አስለቃሽ ጪስ ተወርውሮ ጨዋታው ለደቂቃዎች ተቋርጦ ነበር። በአሁን ሰዓት ጨዋታው ካቆመበት ደቂቃ ቀጥሏል። በአሁን ሰዓት ጨዋታው #ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል።
ምንጭ፦ ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia