እናስተውል‼️
ቁጥር መቁጠራችን፣ እድሜያችን መጨመሩ፣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መግባታችን፣ እየተማርን ነው ማለታችን በትንሹ እንኳን የሰው ክቡርነትን፣ የሰላም እና የአንድነትን ዋጋ እንድንረዳው ካላስቻለን እመኙኝ #ቁልቁል እየተጓዝነውና ያለንበትን የአስተሳሰብ ደረጃ ቆም ብለን እንፈትሽ።
ዛሬ አቅልለን ያየናትን ሰላም፤ ነገ ደም እንባ ብናለቅስ መልሰን አናገኛትም!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቁጥር መቁጠራችን፣ እድሜያችን መጨመሩ፣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መግባታችን፣ እየተማርን ነው ማለታችን በትንሹ እንኳን የሰው ክቡርነትን፣ የሰላም እና የአንድነትን ዋጋ እንድንረዳው ካላስቻለን እመኙኝ #ቁልቁል እየተጓዝነውና ያለንበትን የአስተሳሰብ ደረጃ ቆም ብለን እንፈትሽ።
ዛሬ አቅልለን ያየናትን ሰላም፤ ነገ ደም እንባ ብናለቅስ መልሰን አናገኛትም!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia