TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
መውልዲ!!

1 ሺህ 493ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በእምነቱ ተከታዮች በታላቁ #አንዋር መስጅድ ተከብሯል። በበዓሉ መክፈቻ ላይ ቁርአን የተቀራ ሲሆን በታዳጊ ተማሪዎች ነሺዳ ቀርቧል። የነብዩ መሐመድ የህይወት ታሪክና ያከናወኗቸውን ተግባራት የተመለከተ ትምህርት በሃይማኖት አባቶች የተሠጠ ሲሆን መንዙማና ዱአ /ፀሎት/ በበዓሉ አከባበር የተከናወኑ ተግባራት ናቸው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አንዋር_መስጂድ

"በትላንትናው እለት በአንዋር መስጂድ ሀጂ ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍትሂ ባሉበት የአንዋር መስጂድ ኢማም ሸህ ጠሀ ባሉበት የችግኝ የከላ ተፈፅሙዋል!" ሱሌማን/TIKVAH-ETH/

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አንዋር_መስጂድ

"በትላንትናው እለት በአንዋር መስጂድ ሀጂ ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍትሂ ባሉበት የአንዋር መስጂድ ኢማም ሸህ ጠሀ ባሉበት የችግኝ የከላ ተፈፅሙዋል"