መውልዲ!!
1 ሺህ 493ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በእምነቱ ተከታዮች በታላቁ #አንዋር መስጅድ ተከብሯል። በበዓሉ መክፈቻ ላይ ቁርአን የተቀራ ሲሆን በታዳጊ ተማሪዎች ነሺዳ ቀርቧል። የነብዩ መሐመድ የህይወት ታሪክና ያከናወኗቸውን ተግባራት የተመለከተ ትምህርት በሃይማኖት አባቶች የተሠጠ ሲሆን መንዙማና ዱአ /ፀሎት/ በበዓሉ አከባበር የተከናወኑ ተግባራት ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1 ሺህ 493ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በእምነቱ ተከታዮች በታላቁ #አንዋር መስጅድ ተከብሯል። በበዓሉ መክፈቻ ላይ ቁርአን የተቀራ ሲሆን በታዳጊ ተማሪዎች ነሺዳ ቀርቧል። የነብዩ መሐመድ የህይወት ታሪክና ያከናወኗቸውን ተግባራት የተመለከተ ትምህርት በሃይማኖት አባቶች የተሠጠ ሲሆን መንዙማና ዱአ /ፀሎት/ በበዓሉ አከባበር የተከናወኑ ተግባራት ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አንዋር_መስጂድ
"በትላንትናው እለት በአንዋር መስጂድ ሀጂ ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍትሂ ባሉበት የአንዋር መስጂድ ኢማም ሸህ ጠሀ ባሉበት የችግኝ የከላ ተፈፅሙዋል!" ሱሌማን/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በትላንትናው እለት በአንዋር መስጂድ ሀጂ ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍትሂ ባሉበት የአንዋር መስጂድ ኢማም ሸህ ጠሀ ባሉበት የችግኝ የከላ ተፈፅሙዋል!" ሱሌማን/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia