ዶክተር ደብረፂዮን🔝
የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል ዛሬ በሰጡት መግለጫ፦
"መንግስት በሙስናና የሰብኣዊ መብቶች ጥሰት ስም የጀመረው እንቅስቃሴ አቅጣጫውን ስቶ የትግራይ ህዝብ #ለማንበርከክ የሚደረግ ጥረት ስለሆነ አንቀበለውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ፕሬዝደንቱ ዘመቻው #የውጭ ጣልቃ ገብነት አለበት ብለን እናምናለን ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
በህግ የበላይነት ላይ አንደራደርም፡፡ ነገር ግን ሁሉም መጠየቅ አለበት፡፡ ለሌላ ፖለቲካዊ አላማ መጠቀሚያ መሆን የለበትም፡፡ ሜቴክ ይሁን ደህንነት ሀገርን የሚመለከት እንጂ እኛን የሚመለከት አይደለም፡፡ የኛ ሰው ለምን ታሰረ አንልም ነገር ግን ህግ እየተጣሰ ነው፡፡ ትግራይን ለማዳከም የውጪ ሀይሎች ጣልቃ ገብነት እየታየ ነው፡፡ በትግራይ ህዝብ ላይ አዲስ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኢህአዴግ ከገመገመው ውጪ ነው እየተደረገ ያለው፡፡" ብለዋል።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን፣ ኡትዮ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል ዛሬ በሰጡት መግለጫ፦
"መንግስት በሙስናና የሰብኣዊ መብቶች ጥሰት ስም የጀመረው እንቅስቃሴ አቅጣጫውን ስቶ የትግራይ ህዝብ #ለማንበርከክ የሚደረግ ጥረት ስለሆነ አንቀበለውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ፕሬዝደንቱ ዘመቻው #የውጭ ጣልቃ ገብነት አለበት ብለን እናምናለን ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
በህግ የበላይነት ላይ አንደራደርም፡፡ ነገር ግን ሁሉም መጠየቅ አለበት፡፡ ለሌላ ፖለቲካዊ አላማ መጠቀሚያ መሆን የለበትም፡፡ ሜቴክ ይሁን ደህንነት ሀገርን የሚመለከት እንጂ እኛን የሚመለከት አይደለም፡፡ የኛ ሰው ለምን ታሰረ አንልም ነገር ግን ህግ እየተጣሰ ነው፡፡ ትግራይን ለማዳከም የውጪ ሀይሎች ጣልቃ ገብነት እየታየ ነው፡፡ በትግራይ ህዝብ ላይ አዲስ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኢህአዴግ ከገመገመው ውጪ ነው እየተደረገ ያለው፡፡" ብለዋል።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን፣ ኡትዮ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዶክተር ደብረፅዮን🔝
በኢትዮጵያ የሕግ ልዕልና ለማክበር የተጀመረው ሂደት ፖለቲካዊ መልክ ይዟል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
ሂደቱን ትግራይን #ለማንበርከክ የሚደረግ ነው ያሉት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይህም የውጭ እጅ አለበት በማለት በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ የሕግ ልዕልና ለማክበር የተጀመረው ሂደት ፖለቲካዊ መልክ ይዟል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።
ሂደቱን ትግራይን #ለማንበርከክ የሚደረግ ነው ያሉት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይህም የውጭ እጅ አለበት በማለት በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia