TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update በሶማሌ ክልል #ጅጅጋ በሰልፈኞችና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ቢያንስ ሁለት ሰዎች #ተገድለዋል። ስልፈኞቹ በአንድ ጎሳ ስር የተደራጁ ወጣቶች ናቸው። የክልሉ ፕሬዝዳንት #ሙስጠፋ_ዑመር በፌስ ቡክ ገፃቸው ሶማሊኛ ተናጋሪ ባልሆኑ ነዋሪዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን መንግስት እንደማይታገስና ህጋዊ #እርምጃ እንደሚወስድ ገልፀዋል።

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
ፎቶ፦ Rajo
@tsegabwolde @tikvahethiopia