TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አዲስ አበባ⬆️

በአዲስ አበባ ሲካሄድ የሰነበተው የኢጋድ ስብሰባ በስኬት #ተጠናቅቋል፡፡ በስብሰባው የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝደንት ሳልቫ ኪር፣ ሪያክ ማቻርና የሌሎች ቡድኖች መሪዎች የተሻሻለውን የሰላም ስምምነት ፈርመዋል፡፡ የኢጋድ ሊቀመንበር የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትር #ዐብይ_አህመድ የስምምነቱን ፈራሚዎች እንኳን ደስ ያላችሁ ማለታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ የትዊተር መልዕክት ለማወቅ ተችሏል።

©ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia