This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Update በጋምቤላ ክልል አበቦ ወረዳ ከኢንቨስትመንት ስራዎች ጋር በተያያዘ አለ በሚባለው #የንቅዘትና #የሌብነት ጉዳይ ላይ የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራ ለመስራት በሄድንበት ተደብድበናል፣ ታስረናል ያሉት ጋዜጠኞች ወደ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ጉባኤ አቤት አሉ፡፡
ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde
ምንጭ፦ ሸገር 102.1
@tsegabwolde