TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ዋና አቃቤ ህግ አቶ #ብርሃኑ_ፀጋዬ፣ የቀድሞውን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የሕዝብ ግንኙነትና ኮምንኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክተር የነበሩትን አቶ #ታዬ_ደንደአን
በመተካት የተሾሙትን አቶ #ዝናቡ_ቲኑን እንኳን ወደ ተቋማችን በደህና መጡ በሚል የመልካም ምኞት መግለጫ መቀበላቸውን ከትዊተር ገፃቸው ላይ አስተላልፈዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia