OBN⬆️የአሜሪካ ድምፅ የአፍሪካ ዲቪዥን ከኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ ጋር መከሩ:: የአሜሪካ ድምፅ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳሬክተር #ንጉሴ_መንገሻ የተመራው ቡድን በኦቢኤን ዋና ዳይሬክተር #መሐመድ_አደሞና ሌሎች ኃላፊዎች ጋር በትብብር በሚሰሩ ስራዎች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡ ሁለቱ የሚዲያ ተቋማት የጋዜጠኝነት የሙያ ልህቀትን ከፍ ማድረግ በሚቻልበትና በጋራ ሊሰሩ በሚቻሉ ጉዳዮች ላይ ተመካክረዋል፡፡
ምንጭ፦ የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ
@tsegabwolde @tikvahethiopia