#update ህወሓት⬇️
የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ የድርጅቱን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ቁጥር ከ11 ወደ ዘጠኝ #ዝቅ አደረገ።
ማዕከላዊ ኮሚቴው ትናንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ነው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ቁጥሩን ቀደም ሲል ወደነበረበት የቀነሰው።
በድርጅቱ ህገደንብ መሰረት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ቁጥርን የመጨመርም ሆነ የመቀነስ የድርጅታዊ ጉባኤ ስልጣን ነው።
ቀደም ሲል ማዕከላዊ ኮሚቴው ከዘጠኝ ወደ 11 ቁጥሩን ከፍ ሲያደርግ በድርጅታዊ ጉባኤ ውሳኔ አለመሆኑም የማስተካከያ ውሳኔው መነሻ እንደሆነ ተመልክቷል።
ድርጅቱ በቅርቡ ባካሄደው ድርጅታዊ ጉባኤ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን መምረጡ ይታወሳል።
በምርጫው መሰረትም፦
1. ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል
2. ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር
3. አቶ ጌታቸው ረዳ
4. አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ
5. ዶክተር አብረሃም ተከስተ
6. ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም
7. አቶ ጌታቸው አሰፋ
8. ዶክተር አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ
9. አቶ ዓለም ገብረዋህድ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው መመረጣቸው የሚታወስ ሲሆን፥ እነዚህን ጨምሮ አቶ በየነ መክሩ እና ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል የተካተቱበት የህወሃት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትንም መርጦ ነበር።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ የድርጅቱን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ቁጥር ከ11 ወደ ዘጠኝ #ዝቅ አደረገ።
ማዕከላዊ ኮሚቴው ትናንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው ነው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ቁጥሩን ቀደም ሲል ወደነበረበት የቀነሰው።
በድርጅቱ ህገደንብ መሰረት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ቁጥርን የመጨመርም ሆነ የመቀነስ የድርጅታዊ ጉባኤ ስልጣን ነው።
ቀደም ሲል ማዕከላዊ ኮሚቴው ከዘጠኝ ወደ 11 ቁጥሩን ከፍ ሲያደርግ በድርጅታዊ ጉባኤ ውሳኔ አለመሆኑም የማስተካከያ ውሳኔው መነሻ እንደሆነ ተመልክቷል።
ድርጅቱ በቅርቡ ባካሄደው ድርጅታዊ ጉባኤ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን መምረጡ ይታወሳል።
በምርጫው መሰረትም፦
1. ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል
2. ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር
3. አቶ ጌታቸው ረዳ
4. አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ
5. ዶክተር አብረሃም ተከስተ
6. ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም
7. አቶ ጌታቸው አሰፋ
8. ዶክተር አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ
9. አቶ ዓለም ገብረዋህድ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው መመረጣቸው የሚታወስ ሲሆን፥ እነዚህን ጨምሮ አቶ በየነ መክሩ እና ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል የተካተቱበት የህወሃት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትንም መርጦ ነበር።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia