ወይዘሮ ዳግማዊት፦
".....የተጀመረውን ሃገራዊ ለውጥ ለማስቀጠል እንዲሁም ህዝባችንን #በታማኝነት እና #በቅንነት ለማገልገል ቃል እየገባሁ ሃገራችንን ከድህነት ለማላቀቅ በምናደርገው ጥረት ከጎናችን በመሆን የተለመድውን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት እጠይቃለሁ።"
@TIKVAHETHIOPIA
".....የተጀመረውን ሃገራዊ ለውጥ ለማስቀጠል እንዲሁም ህዝባችንን #በታማኝነት እና #በቅንነት ለማገልገል ቃል እየገባሁ ሃገራችንን ከድህነት ለማላቀቅ በምናደርገው ጥረት ከጎናችን በመሆን የተለመድውን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት እጠይቃለሁ።"
@TIKVAHETHIOPIA