TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሱዳን ሄሊኮፕተር ተከሰከሰ‼️

#ዳዊት_እንደሻው ሱዳን ካሉ ምንጮቼ #ለማረጋገጥ ቻልኩት እንዳለው #በሱዳን_ገላባት ዛሬ ረፋዱ ላይ የሱዳን ባልስጣናትን የያዘች ሄሊኮፕተር #ተከስክሳ ወደ አስር የሚሆኑ የሱዳን ባለስልጣናት በአደጋው ሞተዋል።

ህይወታቸዉ ካለፋትም ዉስጥ፦

1. የሱዳን የግብርና ሚኒስትር
2. የገዳሪፍ ግዛት የወታደራዊ ኃላፊ
3. የድንበር አከላለል ባለሙያ
4.የገዳሪፍ ግዛት አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ
5.የወታደራዊ ደህንነት ኃላፊ

ለአደጋዉ መከሰት ኃላፊዎቹን የጨነችዉ ሄሊኮፕተር ከኤሌክትሪክ ተሸካሚ ማማ ጋር በመጋጨቷ ነዉ ተብሎል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia