ዶክተር አብይ ዛሬ የሰሩት ስራ⬆️
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የነበሩትን የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከሸኙ በኋላ የብሔራዊ የክብር ዘብ አባል የደንብ ልብስ #ሲያስተካክሉ ታይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች የአገሪቱ ላመሥልጣኖች ጋር ሆነው ወደ መኪናቸው እየተመለሱ ሳለ በድንገት ከቀይ ምንጣፍ ወጥተው የአንድ የክብር ዘበኛ አባል የደንብ ልብስ አለባበስን ሲያስተካክሉ አብረዋቸው የነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች #ሲደመሙ ተስተውለዋል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የነበሩትን የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከሸኙ በኋላ የብሔራዊ የክብር ዘብ አባል የደንብ ልብስ #ሲያስተካክሉ ታይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች የአገሪቱ ላመሥልጣኖች ጋር ሆነው ወደ መኪናቸው እየተመለሱ ሳለ በድንገት ከቀይ ምንጣፍ ወጥተው የአንድ የክብር ዘበኛ አባል የደንብ ልብስ አለባበስን ሲያስተካክሉ አብረዋቸው የነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች #ሲደመሙ ተስተውለዋል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia