TIKVAH-ETHIOPIA
@tikvahethiopia
1.53M
subscribers
59.3K
photos
1.51K
videos
211
files
4.1K
links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Join
TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
TIKVAH-ETHIOPIA
#UpdateSport
ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ስማቸው በግምባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው
#አዳነ_ግርማ
ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ አሳዳጊ ክለቡ
#ሀዋሳ
ከተማ ተመልሷል።
ምንጭ፦ ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde
@tikvahethiopia