TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UpdateSport ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ስማቸው በግምባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው #አዳነ_ግርማ ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ አሳዳጊ ክለቡ #ሀዋሳ ከተማ ተመልሷል።

ምንጭ፦ ሶከር ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia