የመንግስት ሚዲያው ዝም! የግል ሚዲያው ዝም! ፌስቡኩ ዝም! አክቲቪስቱ ዝም! ጋዜጠኛው ዝም!
.
.
ኢትዮጵያ ሀገራችን ዜጎቿ እኩል ናቸው። #ሰብዓዊነትን ያላስቀደም የፖለቲካ ድርጅት፣ ፖለቲከኛ፣ አክቲቪስት፣ ....ለማንም አይጠቅምም!
.
.
ወገኖቻችን፤ ወንድሞቻችን፤ እህቶቻችን ህፃናት፣ አዛውንቱ ሚተኙበት አጥተዋል። ዛሬ የፌስቡክ ህዝብ ሌላ ነው ወሬው! ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ብቻ ነው ያለው ማነው?? የሚያለቅሱ እናቶች እምባ ይፍረድ! ፈጣሪ ግን የፈጠረውን ህዝብ አይጥልም! ምንነው ከቤንሻንጉል ሚፈናቀሉት ኢትዮጵያዊያን ተረሱ?
.
.
ሰውነትን ቀብረን አፈር አናልብሰው‼️ሰው ሰው ነው! #ለወደቁት እንድረስላቸው።
70,000 ሺ ሰው ተፈናቅሎ ሜዳ ላይ ነው ያለው! ምነው ዝም አለን! ሰውነት እንዲህ ነው??
.
.
ክብር እና ምስጋና ለነቀምት ወጣቶች፤ አጠቃላይ ለከተማው ነዋሪዎች!
😢ሰውነት ይቅደም!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
ኢትዮጵያ ሀገራችን ዜጎቿ እኩል ናቸው። #ሰብዓዊነትን ያላስቀደም የፖለቲካ ድርጅት፣ ፖለቲከኛ፣ አክቲቪስት፣ ....ለማንም አይጠቅምም!
.
.
ወገኖቻችን፤ ወንድሞቻችን፤ እህቶቻችን ህፃናት፣ አዛውንቱ ሚተኙበት አጥተዋል። ዛሬ የፌስቡክ ህዝብ ሌላ ነው ወሬው! ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ብቻ ነው ያለው ማነው?? የሚያለቅሱ እናቶች እምባ ይፍረድ! ፈጣሪ ግን የፈጠረውን ህዝብ አይጥልም! ምንነው ከቤንሻንጉል ሚፈናቀሉት ኢትዮጵያዊያን ተረሱ?
.
.
ሰውነትን ቀብረን አፈር አናልብሰው‼️ሰው ሰው ነው! #ለወደቁት እንድረስላቸው።
70,000 ሺ ሰው ተፈናቅሎ ሜዳ ላይ ነው ያለው! ምነው ዝም አለን! ሰውነት እንዲህ ነው??
.
.
ክብር እና ምስጋና ለነቀምት ወጣቶች፤ አጠቃላይ ለከተማው ነዋሪዎች!
😢ሰውነት ይቅደም!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
"ሀገር አቀፍ የፆምና የፀሎት ምህላ አዋጅ" የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አዲሱን አመት በሰላም ለመቀበል ያለመ ለ5 ቀናት የፀሎት መርሐግብር አወጀ። የፀሎት መርሐግብሩ ከጷግሜ 1 እሰከ 5 የሚቆይ መሆኑም ተገልጿል። ጉባኤው አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ የሰላም ጥሪን በሚመለከት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። አገሪቱ ያጋጠማት ወቅታዊ ችግር በይቅርታና በፍቅር እንዲፈታ የተለያዩ እምነት…
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ :
"...ስለህዝብ ያገባናል ፣ እንታገላለን የምትሉ ሁሉ ከሁሉ በላይ #ሰብዓዊነትን አክብሩ፣ ንፁሃንን በፍፁም ኢላማ አታድርጉ፣ ለአንድ ወገን እንታገላለን በማለት የሌላውን ወገን መጉዳት እና ለጥቃት ማጋለጥ፣ የዜጎችን ደህንነት በተለይም የታዳጊ ህፃናትን ተስፋ ማጨለም ፣ ለግዳጅ ማሰማራት ተቀባይነት የሌለውና ተገቢ እንዳልሆነ ልናስታውሳችሁ እንወዳለን።
በተጨማሪ ለዘመናት ተጠብቀው የኖሩ እንደ ቅዱስ ላሊበላ ፣ አክሱም ፂዮን ፣ አልነጃሺ መስጊድ በመሳሰሉ የሃይማኖት ተቋማት እና የታሪካዊ ቅርሶቻችን ላይ የተቃጣውን ጥቃት በፅኑ እናወግዛለን።
ሁላችሁም አካላት ከግብዝነት ርቃችሁ፣ያነገታችሁትን ጠብመጃ ለሰላም ስትሉ ለማዘቅዘቅ ፣ ህይወት ቀጣፊ እና ንብረት አውዳሚ ከሆነ ተግባር ለመራቅ ልባችሁ ሁሌም የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ አደራ እንላለን።"
ነሃሴ 27 ቀን 2013 ዓ/ም
@tikvahethiopia
"...ስለህዝብ ያገባናል ፣ እንታገላለን የምትሉ ሁሉ ከሁሉ በላይ #ሰብዓዊነትን አክብሩ፣ ንፁሃንን በፍፁም ኢላማ አታድርጉ፣ ለአንድ ወገን እንታገላለን በማለት የሌላውን ወገን መጉዳት እና ለጥቃት ማጋለጥ፣ የዜጎችን ደህንነት በተለይም የታዳጊ ህፃናትን ተስፋ ማጨለም ፣ ለግዳጅ ማሰማራት ተቀባይነት የሌለውና ተገቢ እንዳልሆነ ልናስታውሳችሁ እንወዳለን።
በተጨማሪ ለዘመናት ተጠብቀው የኖሩ እንደ ቅዱስ ላሊበላ ፣ አክሱም ፂዮን ፣ አልነጃሺ መስጊድ በመሳሰሉ የሃይማኖት ተቋማት እና የታሪካዊ ቅርሶቻችን ላይ የተቃጣውን ጥቃት በፅኑ እናወግዛለን።
ሁላችሁም አካላት ከግብዝነት ርቃችሁ፣ያነገታችሁትን ጠብመጃ ለሰላም ስትሉ ለማዘቅዘቅ ፣ ህይወት ቀጣፊ እና ንብረት አውዳሚ ከሆነ ተግባር ለመራቅ ልባችሁ ሁሌም የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ አደራ እንላለን።"
ነሃሴ 27 ቀን 2013 ዓ/ም
@tikvahethiopia