TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አቶ ጌታቸው አሰፋ‼️ኢሳት የተባለው ቴሌቪዥን እና አንጋፋው ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ ከወራት በፊት የቀድሞው የመረጃና ደህንነት ሀላፊ አቶ ጌታቸው የእስር ትዕዛዝ እንደወጣባቸው እና ሀገር ጥለው መሸሻቸውን ዘገበው ነበር። እኔም ሁለቱን ምንጮች ጠቅሼ ዘገባውን አቅርቤላችሁ ነበር። እንሆ ነገሩ ሁሉ ሌላ ሆኖ ተገኝቷል፦ የእስር ትዕዛዝ ወጣባቸው፤ ሀገር ጥለው ጠፉ የተባሉት አቶ ጌታቸው የህወሓት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው #ተመርጠዋል

ጋዜጠኛ አለምነህ ዛሬ እንደፃፈው አቶ ጌታቸው ሀገር ጥለው መሸሻቸውን የሰማሁት ከአስተማማኝ ምንጭ ነበር ብሏል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን ደስ ያለዎት! የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ_ዓሊ በአፍሪካን ሊደርሺፕ መጽሔት "የዓመቱ ምርጥ አፍሪቃዊ" ተብለው #ተመርጠዋል። እንኳን ደስ ያለዎት! እንኳን ደስ አላችሁ!

©አፈንዲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia