ለሚመለከተው አካል‼️
በቤንሻንጎል ጉምዝ ካማሸ ዞን #ያሶ ወረዳ የፀጥታው ሁኔታ እንደሚያሰጋቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። የፀጥታ ሃይልም ወደአካባቢ እንዲገባ ነዋሪው ጥሪ አቅርቧል። ሰዎች ሊፈጠር ይችላል ካሉት ችግር አንፃር ከቤት መውጣት ሁሉ እንደሚፈኑ ነው የጠቆሙት። የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይህን መልዕክት አስተላልፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤንሻንጎል ጉምዝ ካማሸ ዞን #ያሶ ወረዳ የፀጥታው ሁኔታ እንደሚያሰጋቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። የፀጥታ ሃይልም ወደአካባቢ እንዲገባ ነዋሪው ጥሪ አቅርቧል። ሰዎች ሊፈጠር ይችላል ካሉት ችግር አንፃር ከቤት መውጣት ሁሉ እንደሚፈኑ ነው የጠቆሙት። የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይህን መልዕክት አስተላልፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለሚመለከተው አካል‼️
በቤንሻንጎል ጉምዝ ካማሸ ዞን #ያሶ ወረዳ የፀጥታው ሁኔታ እንደሚያሰጋቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። የፀጥታ ሃይልም ወደአካባቢ እንዲገባ ነዋሪው ጥሪ አቅርቧል። ሰዎች ሊፈጠር ይችላል ካሉት ችግር አንፃር ከቤት መውጣት ሁሉ እንደሚፈኑ ነው የጠቆሙት። የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይህን መልዕክት አስተላልፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤንሻንጎል ጉምዝ ካማሸ ዞን #ያሶ ወረዳ የፀጥታው ሁኔታ እንደሚያሰጋቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። የፀጥታ ሃይልም ወደአካባቢ እንዲገባ ነዋሪው ጥሪ አቅርቧል። ሰዎች ሊፈጠር ይችላል ካሉት ችግር አንፃር ከቤት መውጣት ሁሉ እንደሚፈኑ ነው የጠቆሙት። የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይህን መልዕክት አስተላልፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia