TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update ከሚሴ⬆️

የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ነዋሪዎች የአማራ እና የኦሮሞ ህዝቦችን አንድነት በማጠናከር በኩል ትልቅ ኃላፊነት እንዳለባቸው አክቲቪስት #ጃዋር_መሃመድ ተናግሯል፡፡ ህግን #በማክበርና #በማስከበር ወጣቶች #ትልቁን ሚና እንዲጫወቱ ጠይቋል፡፡ ጃዋር ሙሃመድ ዛሬ በከሚሴ ከተማ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ ከብሄረሰብ አስተዳደሩ ለተውጣጡ ነዋሪዎችም መልዕክት አስተላልፏል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia