TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በትንሹ 6,000 ኤርትራውያን፣ ኢትዮጵያውያን፣ ሶማሊያውያን እና ሱዳናውያን ስደተኞች #በማሰቃየት እና #በማጎሳቆል በሚከሰሱ የሊቢያ ታጣቂዎች በሚያስተዳድሯቸው እስር ቤቶች እንደሚገኙ አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።

Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia