This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከተለያዩ አሥራ አምስት የበጎ አድራጎት ተቋማት ለመጡ ለ37ዐ ያህል ወላጅ ለሌላቸው ሕፃናት ከሴቶችና ሕፃናት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር #የምሣ ፕሮግራም አድርገዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia