TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አሳዛኝ ዜና‼️

የኢንዶኔዢያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ የመቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ሰዎች ህይወት #አለፈ። ከዋና ከተማዋ ጃካርታ መብረር ከመጀመሩ 13 ደቂቃ በኋላ በሰሜናዊ ጃቫ ደሴት #ከተከሰከሰው አውሮፕላን #የተረፈ ሰው አለመኖሩ የአካባቢው ባለሥልጣናት ገልፀዋል።

ምንጭ፦ VOA አማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia