TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሚክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ወቅታዊ #ሀገራዊና #ክልላዊ ሁኔታዎችን እንዲሁም የድርጅትንና የመንግስት ተግባራትን #በአርባምንጭ ከተማ ላይ እየገመገመ ይገኛል፡፡ የደኢህዴን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከየካቲት 12/2011 አስከ የካቲት 14/2011 ዓ.ም ድረስ በሀገራዊና ክልላዊ ወቅታዊ ጉዳዮች እና የድርጅትና የመንግስት አፈፃፀሞች ላይ የመከረ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ በተመሳሳይ አጀንዳዎች ላይ #እየተወያየ ይገኛል፡፡

Via SEPDM
@tsegabwolde @tikvahethiopia