#update አዲስ አበባ⬆️
የቄራ አካባቢ ወጣቶች አክቲቪስት #ታማኝ_በየነን እንዲሁም ጳጉሜ 4 የሚገቡትን የአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮችን ለመቀበል ዝግጅት ላይ እንደሆኑ ገልፀዋል።
©ይበቃል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቄራ አካባቢ ወጣቶች አክቲቪስት #ታማኝ_በየነን እንዲሁም ጳጉሜ 4 የሚገቡትን የአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮችን ለመቀበል ዝግጅት ላይ እንደሆኑ ገልፀዋል።
©ይበቃል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ዛሬ ጥዋት በሀዋሳ ከተማ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የሰው ህይወት ማለፉን ለማረጋገጥ ተችሏል።
📌ዝርዝር መረጃው እንደደረሰኝ ወደእናተ አደርሳለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
📌ዝርዝር መረጃው እንደደረሰኝ ወደእናተ አደርሳለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update መቄዶኒያ⬆️
"የከተማ አስተዳደራችን እያከናወነ ባለው የበጎ ፍቃድ ሳምንት አንዱ አካል ያደረግነው #መቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማእከል ውስጥ ከአረጋውያንንና ከአእምሮ ህሙማን ጋር በጋራ ምሳ መብላት ይገኝበታል በዚህ ዥግጅት ላይም ክብርት ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ #ዝናሽ_ታያቸው ተገኝተው አረጋዊያኑንና የአእምሮ ህሙማኑን ምሳ በማብላት ላይ እንገኛለን።"
©ምክትል ከንቲባ ዳግማዊት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የከተማ አስተዳደራችን እያከናወነ ባለው የበጎ ፍቃድ ሳምንት አንዱ አካል ያደረግነው #መቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማእከል ውስጥ ከአረጋውያንንና ከአእምሮ ህሙማን ጋር በጋራ ምሳ መብላት ይገኝበታል በዚህ ዥግጅት ላይም ክብርት ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ #ዝናሽ_ታያቸው ተገኝተው አረጋዊያኑንና የአእምሮ ህሙማኑን ምሳ በማብላት ላይ እንገኛለን።"
©ምክትል ከንቲባ ዳግማዊት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢንጂነር ታከለ ኡማ⬆️
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት የስራ እንቅስቃሴን ጎብ ተዋል። በጉብኝቱ አዲስ የተቋቋመው የውሀ እና ፍሳሽ ቦርድ አባላትም መገኘታቸው ተሰምቷል።
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት የስራ እንቅስቃሴን ጎብ ተዋል። በጉብኝቱ አዲስ የተቋቋመው የውሀ እና ፍሳሽ ቦርድ አባላትም መገኘታቸው ተሰምቷል።
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቶም ማሰልጠኛ ማዕከል⬆️
እኛ የቶም የቪድዮግራፊ እና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ማዕከል ተማሪዎች ፥ አስተማሪዎች እንዲሁም የስታፍ ሰራተኞች " ጥበብ ለጋሽ ናት " በሚል መሪ ቃል በሚቀጥለው አመት ( 2011 ) ላይ በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት ትምህርት መማር የማይችሉ ወገኖቻችንን ለመደገፍ በማሰብ የትምህርት ቁሳቁሶችን እየሰበሰብን እንገኛለን ማንም በዚህ ሃሳብ ላይ መሳተፍ የሚፈልግ ግለሰብም ሆነ ድርጅት መሳተፍ የሚችል መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን " ጥበብ በጥበብ ትለግስ " በሚቀጥለው አመት እድሜው ለትምህርት የደረሰ አንድም ህጻን ከትምህርት ገበታ አይጎድልም ! "
ለበለጠ መረጃ
0919 484950
091054 7664
የተቋሙ ስልክ 0111566666
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እኛ የቶም የቪድዮግራፊ እና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ማዕከል ተማሪዎች ፥ አስተማሪዎች እንዲሁም የስታፍ ሰራተኞች " ጥበብ ለጋሽ ናት " በሚል መሪ ቃል በሚቀጥለው አመት ( 2011 ) ላይ በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት ትምህርት መማር የማይችሉ ወገኖቻችንን ለመደገፍ በማሰብ የትምህርት ቁሳቁሶችን እየሰበሰብን እንገኛለን ማንም በዚህ ሃሳብ ላይ መሳተፍ የሚፈልግ ግለሰብም ሆነ ድርጅት መሳተፍ የሚችል መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን " ጥበብ በጥበብ ትለግስ " በሚቀጥለው አመት እድሜው ለትምህርት የደረሰ አንድም ህጻን ከትምህርት ገበታ አይጎድልም ! "
ለበለጠ መረጃ
0919 484950
091054 7664
የተቋሙ ስልክ 0111566666
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ⬆️
በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ አማካኝነት የተዘጋጀው የዘንድሮ "Summer Public Lecture Series" የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ዙር ዝግጅት በስኬት ተጠናቋል። ሶስተኛው ዙር ስልጠኛ ደግሞ በቅርቡ ይካሄዳል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ አማካኝነት የተዘጋጀው የዘንድሮ "Summer Public Lecture Series" የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ዙር ዝግጅት በስኬት ተጠናቋል። ሶስተኛው ዙር ስልጠኛ ደግሞ በቅርቡ ይካሄዳል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia