ቡርኪናፋሶ "ገንዘብ አባካኝ" ያለችውን የምርጫ ኮሚሽን እንቅስቃሴን አገደች።
የቡርኪናፋሶ ባለስልጣናት ኮሚሽኑ በውጭ አካላት ተፅዕኖ ስር ወድቋል በሚል እገዳ እንደጣሉበት ተገልጿል።
የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የኮሚሽኑን ስራ ደርቦ እንድሰራ መወሰኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። #bbc #rtbtv
@ThiqahEth
የቡርኪናፋሶ ባለስልጣናት ኮሚሽኑ በውጭ አካላት ተፅዕኖ ስር ወድቋል በሚል እገዳ እንደጣሉበት ተገልጿል።
የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የኮሚሽኑን ስራ ደርቦ እንድሰራ መወሰኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። #bbc #rtbtv
@ThiqahEth
❤15🕊4🤔3😱1😡1