THIQAH
13.3K subscribers
2.61K photos
29 videos
1 file
23 links
ይህ ቲቃህ (ታማኝ) ኢትዮጵያ በቲክቫህ ኢትዮጵያ ሥር የሚተዳደር የኢትዮጵያን ጨምሮ ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ መረጃዎች የሚቀርቡበት ገጽ ነው።
Download Telegram
''45 ሰዎች ሙተዋል 61 ሰዎች ደግሞ ጠፍተዋል'' - IOM

በጅቡቲ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ቢያንስ 45 ሰዎች መሞታቸውን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል፡፡

ጀልባዋ ከየመን 310 ሰዎችን አሳፍራ መነሳቷን ነው ድርጅቱ የገለጸው፡፡

ከተጓዦቹ ውስጥ 115 ሰዎችን ከአደጋው ማትረፍ ተችሏል፡፡ #bbc #iom @thiqaheth
😭11👍42