''45 ሰዎች ሙተዋል 61 ሰዎች ደግሞ ጠፍተዋል'' - IOM
በጅቡቲ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ቢያንስ 45 ሰዎች መሞታቸውን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል፡፡
ጀልባዋ ከየመን 310 ሰዎችን አሳፍራ መነሳቷን ነው ድርጅቱ የገለጸው፡፡
ከተጓዦቹ ውስጥ 115 ሰዎችን ከአደጋው ማትረፍ ተችሏል፡፡ #bbc #iom @thiqaheth
በጅቡቲ ስደተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ቢያንስ 45 ሰዎች መሞታቸውን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል፡፡
ጀልባዋ ከየመን 310 ሰዎችን አሳፍራ መነሳቷን ነው ድርጅቱ የገለጸው፡፡
ከተጓዦቹ ውስጥ 115 ሰዎችን ከአደጋው ማትረፍ ተችሏል፡፡ #bbc #iom @thiqaheth
😭11👍4❤2