በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ሲካሄድ የነበረው ውይይት መጠናቀቁን ሁለቱም ወገኖች አረጋገጡ።
በዚህም፣ "ውይይቱ በጣም ውጤታማ እና ገንቢ ነበር" ስትል አሜሪካ ገልጻለች።
ኢራን በበኩሏ፣ "ድርድሩ በብዛት ያተኮረው በኑክሌር ፕሮግራም እና ማዕቀብን ስለማንሳት ብቻ ነው" ብላለች።
ሀገራቱ በቀጣይ ሳምንት በድጋሚ ለመወያየት ቀጠሮ መያዙን ገልጸዋል። #morningstar #digitaljournal
@ThiqahEth
በዚህም፣ "ውይይቱ በጣም ውጤታማ እና ገንቢ ነበር" ስትል አሜሪካ ገልጻለች።
ኢራን በበኩሏ፣ "ድርድሩ በብዛት ያተኮረው በኑክሌር ፕሮግራም እና ማዕቀብን ስለማንሳት ብቻ ነው" ብላለች።
ሀገራቱ በቀጣይ ሳምንት በድጋሚ ለመወያየት ቀጠሮ መያዙን ገልጸዋል። #morningstar #digitaljournal
@ThiqahEth
👍9🥰2🤔2
በካምቦዲያ እና ታይላንድ ጦርነት የሟቾች ቁጥር ወደ 33 ከፍ ማለቱ ተገለጸ።
በካምቦዲያ በኩል 13 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 71 የሚሆኑት ተጎድተዋል ተብሏል።
በታይላንድ በኩልም በተመሳሳይ 6 ወታደሮችን ጨምሮ 14 ንጹሐን በድምሩ 20 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተረጋግጧል።
በዚህ ጦርነት ከታይላንድ 138,000 ዜጎች፣ ከካምቦዲያ ደግሞ 35,000 ዜጎች መፈናቀላቸው ተመልክቷል።
የሁለቱ የደቡብ እስያ ሀገራት ጦርነት ከተቀሰቀሰ ሦስተኛ ቀኑን ይዟል። #digitaljournal
@ThiqahEth
በካምቦዲያ በኩል 13 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 71 የሚሆኑት ተጎድተዋል ተብሏል።
በታይላንድ በኩልም በተመሳሳይ 6 ወታደሮችን ጨምሮ 14 ንጹሐን በድምሩ 20 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተረጋግጧል።
በዚህ ጦርነት ከታይላንድ 138,000 ዜጎች፣ ከካምቦዲያ ደግሞ 35,000 ዜጎች መፈናቀላቸው ተመልክቷል።
የሁለቱ የደቡብ እስያ ሀገራት ጦርነት ከተቀሰቀሰ ሦስተኛ ቀኑን ይዟል። #digitaljournal
@ThiqahEth
❤8🕊3😱1😢1😡1