በጋዛ ከ100,000 የሚበልጡ ህፃናት በረሃብ ሳቢያ የሞት ስጋት እንደተጋረጠባቸው ተገለጸ
በሦስት ቀናት ብቻ 122 ሰዎች በምግብ እጥረት ሞተዋል!
የጋዛ ህፃናት ረሃብ የተጋረጠባቸው ሲሆን፣ በቀናት ውስጥ 122 ሰዎች በምግብ እጥረት ህይወታቸው አልፏል።
ከሟቾቹ መካከል 83 ህፃናት ናቸው ተብሏል።
አሁንም ቢሆን ከሁለት አመት በታች የሆኑ ከ100,000 በላይ ህፃናት በምግብ እጥረት ለሞት ተጋላጭ ሆነዋል ተብሏል።
በእስራኤል እገዳ መሠረት ወደ ጋዛ አሰፈላጊ የህፃናት ምግብ አለመግባቱ ህፃናቱን ለሞት ተጋላጭ አድርጓቸዋል ተብሏል።
በዚህ ሳቢያ የህክምና ተቋማት የመድኃኒት እና ምግብ አገልግሎት ማቅረብ አልቻሉም ተብሏል።#ansarallah
@ThiqahEth
በሦስት ቀናት ብቻ 122 ሰዎች በምግብ እጥረት ሞተዋል!
የጋዛ ህፃናት ረሃብ የተጋረጠባቸው ሲሆን፣ በቀናት ውስጥ 122 ሰዎች በምግብ እጥረት ህይወታቸው አልፏል።
ከሟቾቹ መካከል 83 ህፃናት ናቸው ተብሏል።
አሁንም ቢሆን ከሁለት አመት በታች የሆኑ ከ100,000 በላይ ህፃናት በምግብ እጥረት ለሞት ተጋላጭ ሆነዋል ተብሏል።
በእስራኤል እገዳ መሠረት ወደ ጋዛ አሰፈላጊ የህፃናት ምግብ አለመግባቱ ህፃናቱን ለሞት ተጋላጭ አድርጓቸዋል ተብሏል።
በዚህ ሳቢያ የህክምና ተቋማት የመድኃኒት እና ምግብ አገልግሎት ማቅረብ አልቻሉም ተብሏል።#ansarallah
@ThiqahEth
😢27😭21❤4🕊3👏1🤔1