አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አ.ማ " የባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ!
በኢፌዲሪ ንግድ ህግ አንቀጽ 366(1 )(367( 1 እና 2) አንቀጽ 372 እና 370 እንዲሁም በአክሲዮን ማህበሩ መመስረቻ ጽሁፉ መሰረት የአሸዋ ቴክኖሎጂ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት 👉 https://bit.ly/3V1FVf5 ወይም 👉 ህዳር 11 / 2017 የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣ መመልከት ይችላሉ።
#ashewatechnology #generalassembly #Ethiopia
በኢፌዲሪ ንግድ ህግ አንቀጽ 366(1 )(367( 1 እና 2) አንቀጽ 372 እና 370 እንዲሁም በአክሲዮን ማህበሩ መመስረቻ ጽሁፉ መሰረት የአሸዋ ቴክኖሎጂ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ማክሰኞ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት 👉 https://bit.ly/3V1FVf5 ወይም 👉 ህዳር 11 / 2017 የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣ መመልከት ይችላሉ።
#ashewatechnology #generalassembly #Ethiopia
👍12👏8🥰1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አ.ማ " የባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ!
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት 👉 https://bit.ly/3V1FVf5 ወይም 👉 ህዳር 11 / 2017 የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣ መመልከት ይችላሉ።
#ashewatechnology #generalassembly #Ethiopia
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት 👉 https://bit.ly/3V1FVf5 ወይም 👉 ህዳር 11 / 2017 የወጣውን ሪፖርተር ጋዜጣ መመልከት ይችላሉ።
#ashewatechnology #generalassembly #Ethiopia
👍5❤1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አሸዋ ቴክኖሎጂ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመስራት ተፈራረመ።
አሸዋ ቴክ ህዳር 16/2017
አሸዋ ቴክኖሎጂ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ጋር አብሮ መስራት በሚያስችላቸዉ ጉዳይ ላይ ለአምስት አመት የሚቆይ የሰነድ የፊርማ ስነ- ስርዓት አካሂዷል።የፊርማ ስነ-ስርአቱ ላይ የሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተከናዉኗል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት 👉 https://bit.ly/40Z2WDf
#ashewatechnology #generalassembly #Ethiopia
አሸዋ ቴክ ህዳር 16/2017
አሸዋ ቴክኖሎጂ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ጋር አብሮ መስራት በሚያስችላቸዉ ጉዳይ ላይ ለአምስት አመት የሚቆይ የሰነድ የፊርማ ስነ- ስርዓት አካሂዷል።የፊርማ ስነ-ስርአቱ ላይ የሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተከናዉኗል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት 👉 https://bit.ly/40Z2WDf
#ashewatechnology #generalassembly #Ethiopia
👍8❤1