የጥምረት የፊልም ፌስቲቫል ዝግጅት ከዛሬ ጀምሮ ይጀምራል።
ዛሬ በሚኖረን መርሐግብር፦
#ባህርዳር : "ከለሊቱ 10 ሰዓት የረበሸኝ ሞገደኛው ዶሮ እና "እኛ የምንፈልገው እርቅ ነው" የሚሉ ዶክመንተሪዎች ለዕይታ ይቀርባሉ።
📍በሙሉዓለም አዳራሽ🕒 ከ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ በሮች ይከፈታሉ።
#አዳማ : "Walooma" እንዲሁም "Inter governmental relations" የተሰኙ ዶክመንተሪዎች ለዕይታ ይቀርባሉ።
📍በኦሊያድ ሲኒማ🕒 ከ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ በሮች ይከፈታሉ።
#አዲስአበባ : "የሰላም ካስማ" የተሰኘው ዶክመንተሪ ለዕይታ ይቀርባል።
📍በጣሊያን ባህል ማዕከል🕒 ከ 11፡ 00 ሰዓት ጀምሮ በሮች ይከፈታሉ።
በዚህ ዝግጅት ለሚሳትፉ #ሰርተፊኬት ይሰጣል።
📣 መግቢያው በነጻ ነው።
እርሶም ከሐምሌ 25 እስከ 28 ድረስ ለዕይታ በሚቀርበው የፊልም ፌስቲቫል በመረጡት ቀን ተገኝተው መታደም ይችላሉ።
ዛሬ በሚኖረን መርሐግብር፦
#ባህርዳር : "ከለሊቱ 10 ሰዓት የረበሸኝ ሞገደኛው ዶሮ እና "እኛ የምንፈልገው እርቅ ነው" የሚሉ ዶክመንተሪዎች ለዕይታ ይቀርባሉ።
📍በሙሉዓለም አዳራሽ
#አዳማ : "Walooma" እንዲሁም "Inter governmental relations" የተሰኙ ዶክመንተሪዎች ለዕይታ ይቀርባሉ።
📍በኦሊያድ ሲኒማ
#አዲስአበባ : "የሰላም ካስማ" የተሰኘው ዶክመንተሪ ለዕይታ ይቀርባል።
📍በጣሊያን ባህል ማዕከል
በዚህ ዝግጅት ለሚሳትፉ #ሰርተፊኬት ይሰጣል።
እርሶም ከሐምሌ 25 እስከ 28 ድረስ ለዕይታ በሚቀርበው የፊልም ፌስቲቫል በመረጡት ቀን ተገኝተው መታደም ይችላሉ።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍12